ምሳሌ 4:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ለሚያገኙአቸው ሕይወት፥ ለሥጋቸውም ሁሉ ፈውስ ነውና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ለሚያገኘው ሕይወት፤ ለመላው የሰው አካልም ጤንነት ነውና። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 እነርሱም ለሚያስተውሉአቸው ሕይወትን፥ ለመላ ሰውነትም ጤንነትን ይሰጣሉ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ለሚያገኙአቸው ሕይወት፥ ለሥጋቸውም ሁሉ ፈውስ ናቸውና። Ver Capítulo |