Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ምሳሌ 29:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ልጅህን ቅጣ ዕረፍትንም ይሰጥሃል፥ ለነፍስህም ደስታን ይሰጣታል።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 ልጅህን ቅጣው፤ ሰላም ይሰጥሃል፤ ነፍስህንም ደስ ያሰኛታል።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ልጅህን ቅጣ፤ ዕረፍትና ሰላም በማግኘት ደስ ትሰኛለህ።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 29:17
6 Referencias Cruzadas  

በትርና ተግሣጽ ጥበብን ይሰጣሉ፥ ያልተቀጣ ልጅ ግን እናቱን ያሳፍራል።


በበትር ከመምታት የሚራራ ሰው ልጁን ይጠላል፥ ልጁን የሚወድድ ግን ተግቶ ይገሥጸዋል።


የሰሎሞን ምሳሌዎች። ጠቢብ ልጅ አባቱን ደስ ያሰኛል፥ አላዋቂ ልጅ ግን ለእናቱ ኀዘን ነው።


ቂልነት በልጅ ልብ ውስጥ ተተብትቧል፥ የተግሣጽ በትር ግን ነፃ ያደርገዋል።


ተስፋ ገና ሳለች ልጅህን ገሥጽ፥ መሞቱንም አትሻ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios