Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ምሳሌ 27:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 ለሲሳይህ ለቤተ ሰቦችህም ሲሳይ ለሴት አገልጋዮችህ ምግብ የፍየል ወተት ይበቃል።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 አንተንና ቤተ ሰብህን፣ ገረዶችህንም ጭምር ለመመገብ፣ የተትረፈረፈ የፍየል ወተት ይኖርሃል።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 የቀሩት ፍየሎች ለአንተና ለቤተሰብህ ለሴት አገልጋዮችህም ጭምር የሚጠቅም ወተት ይሰጡሃል።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 27:27
5 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥትና ጽድቁን ፈልጉ፥ እነዚህም ሁሉ ይጨመሩላችኋል።


በጎች ለልብስህ ፍየሎችም የእርሻ ዋጋ ይሆናሉ።


ክፉ ማንም ሳያሳድደው ይሸሻል፥ ጻድቅ ግን እንደ አንበሳ ተማምኖ ይኖራል።


መብሏን በበጋ ታሰናዳለች፥ መኖዋንም በመከር ትሰበስባለች።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios