ምሳሌ 25:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በንጉሥ ፊት አትመካ፥ በታላላቆችም ስፍራ አትቁም፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 በንጉሥ ፊት ራስህን ከፍ ከፍ አታድርግ፤ በታላላቆች መካከል መገኘትም አይመርህ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 በንጉሥ ፊት በምትቆምበት ጊዜ ዝነኛ ለመሆን አትሞክር፤ ወደ ታላላቅ ሰዎችም ደረጃ ከፍ ለማለት አትፈልግ። Ver Capítulo |