Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ምሳሌ 24:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ቤት በጥበብ ይሠራል፥ በማስተዋልም ይጸናል፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 ቤት በጥበብ ይሠራል፤ በማስተዋልም ይጸናል፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 በጥበብ ቤት ይሠራል፤ በማስተዋልም ጸንቶ እንዲኖር ይደረጋል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ቤት በጥበብ ይሠራል፥ በዕውቀትም ይጸናል።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 24:3
6 Referencias Cruzadas  

ብልሃተኛ ሴት ቤትዋን ትሠራለች፥ ሰነፍ ሴት ግን በእጅዋ ታፈርሰዋለች።


ከእግዚአብሔር ጋር አብረን የምንሠራ ነንና፤ የእግዚአብሔር እርሻ፤ የእግዚአብሔር ሕንፃ ናችሁ።


ጥበብ ቤትዋን ሠራች፥ ሰባቱንም ምሰሶችዋን አቆመች።


አብዝታችሁ ምስጋናን በማቅረብ እንደ ተማራችሁት ሥር ሰዳችሁ በእርሱ ታነጹ፤ በእምነትም ጽኑ።


ምድርን በኃይሉ የፈጠረ፥ ዓለምን በጥበቡ የመሠረተ፥ ሰማያትንም በማስተዋሉ የዘረጋ እርሱ ነው።


ስለዚህ ስምህ ለዘለዓለም ታላቅ ይሆናል፤ ‘የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የእስራኤል አምላክ ነው!’ ይባላል። የአገልጋይህ የዳዊትም ቤት በፊትህ የጸና ይሆናል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios