ምሳሌ 20:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 አሳብ በምክር ትጸናለች፥ በመልካምም ምክር ሰልፍ አድርግ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ምክር ጠይቀህ ዕቅድ አውጣ፤ ጦርነት የምትገጥም ከሆነ መመሪያ ተቀበል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 መልካም ምክርን ብትቀበል ሁሉ ነገር ይሳካልሃል፤ ስለዚህ መልካም ምክር ሳትቀበል ወደ ጦርነት አትሂድ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ዐሳብ በምክር ትጸናለች፥ በመልካምም ምክር ሰልፍ አድርግ። Ver Capítulo |