ፊልጵስዩስ 2:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 እኔም ራሴ ደግሞ ፈጥኜ እንደምመጣ በጌታ ታምኜአለሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 እኔም ራሴ ቶሎ እንደምመጣ በጌታ ታምኛለሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 እንዲያውም እኔ ራሴ በቶሎ ወደ እናንተ መምጣት እንድችል ጌታ ይረዳኛል ብዬ እተማመናለሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 እኔም ፈጥኜ እንደምመጣ በጌታችን አምናለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ራሴ ደግሞ ግን ፈጥኜ እንድመጣ በጌታ ታምኜአለሁ። Ver Capítulo |