ዘኍል 33:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ከሲናም ምድረ በዳ ተጉዘው በኬብሮን-ሐታማ ሰፈሩ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ከሲና ምድረ በዳ ተነሥተው በቂብሮት ሃታአባ ሰፈሩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ከሲና ምድረ በዳ ተነሥተው በመጓዝ በኪብሮት ሃትአዋ ሰፈሩ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ከሲና ምድረ በዳም ተጕዘው በምኞት መቃብር ሰፈሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ከሲናም ምድረ በዳ ተጕዘው በምኞት መቃብር ሰፈሩ። Ver Capítulo |