ዘኍል 32:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 የሮቤልም ልጆች የሠሩአቸው ሐሴቦንን፥ ኤልያሊን፥ ቂርያትይምን፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 የሮቤልም ልጆች ሐሴቦንን፣ ኤልያሊንና ቂርያታይምን Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 የሮቤል ነገድ የሐሴቦንን፥ የኤልዓሌን፥ የቂርያታይምን፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 የሮቤልም ልጆች ሐሴቦንን፥ ኤልያሌንን፥ ቂርያታይምን፤ በቅጥር የተከበቡ በኤልሜዎንንና፥ ሴባማን ሠሩ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 የሮቤልም ልጆች ሐሴቦንን፥ ኤልያሊን፥ Ver Capítulo |