ዘኍል 14:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 እናንተ ግን በድኖቻችሁ በዚህ ምድረ በዳ ይወድቃሉ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 እናንተ ግን፣ በድናችሁ በዚሁ ምድረ በዳ ወድቆ ይቀራል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 የእናንተ በድን ግን በዚህ ምድረ በዳ ይወድቃል፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 የእናንተ ግን በድኖቻችሁ በዚህ ምድረ በዳ ይወድቃሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 እናንተ ግን በድኖቻችሁ በዚህ ምድረ በዳ ይወድቃሉ። Ver Capítulo |