ማርቆስ 6:46 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)46 ከዚያም ትቷቸው ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም46 ከዚያም ትቷቸው ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም46 ከዚህ በኋላ ከእነርሱ ተለይቶ ለመጸለይ ወደ ተራራ ወጣ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)46 ካሰናበታቸውም በኋላ ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)46 ካሰናበታቸውም በኋላ ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ። Ver Capítulo |