ሉቃስ 9:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 እንዲህም አደረጉና ሁሉንም አስቀመጡአቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ደቀ መዛሙርቱም በታዘዙት መሠረት ሰዎቹ እንዲቀመጡ አደረጉ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ደቀ መዛሙርቱም ልክ እርሱ እንዳዘዛቸው ሰዎቹን እንዲቀመጡ አደረጉ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 እንዲሁም አደረጉ፤ ሁሉም ተቀመጡ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 እንዲህም አደረጉ ሁሉንም አስቀመጡአቸው። Ver Capítulo |