ዘሌዋውያን 27:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ሴትም ብትሆን ግምትህ ሠላሳ ሰቅል ይሁን። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ለሴት ከሆነ ግምቱ ሠላሳ ሰቅል ይሁን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 በዚሁ ዕድሜ ክልል ለምትገኝ ሴት ሠላሳ ጥሬ ብር ይሁን፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ሴትም ብትሆን ግምቷ ሠላሳ የብር ዲድርክም ይሁን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ሴትም ብትሆን ግምትዋ ሠላሳ ሰቅል ይሁን። Ver Capítulo |