ዘሌዋውያን 25:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ብርህን በወለድ አታበድረው፤ ምግብህንም በትርፍ አትሽጥለት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ገንዘብህን በዐራጣ አታበድረው፤ ምግብህንም በትርፍ አትሽጥለት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 በምታበድረውም ገንዘብ ወለድ አትጠይቀው፤ በምትሸጥለትም ምግብ ትርፍ አትጠይቀው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ብርህን በወለድ አታበድረው፤ እህልህንም በትርፍ አትስጠው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ብርህን በወለድ አታበድረው፤ መኖህንም በትርፍ አትስጠው። Ver Capítulo |