ዘሌዋውያን 24:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ማናቸውንም ሰው መትቶ የሚገድል ፈጽሞ ይገደል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 “ ‘ሰውን ደብድቦ የገደለ ይገደል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 “ሰውን የሚገድል ማንም ሰው በሞት ይቀጣ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ሰውን የገደለ ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገደል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 ሰውንም እስኪሞት ድረስ የሚመታ ፈጽሞ ይገደል። Ver Capítulo |