Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 9:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ሥምህም ጌታ ነው፤ በክንድህ ኃይላቸውን ስበር፥ በቁጣህ ጥንካሬያቸውን አድቅቅ፤ መቅደስህን ለማርከስ፥ የክቡር ስምህ ማረፊያ የሆነውን ድንኳን ለማሳደፍ፥ የመሠዊያህንም ቀንድ ለመስበር መክረዋልና።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 አንተ ከሠ​ራ​ዊ​ታ​ቸው ጋር በከ​ሃ​ሊ​ነ​ትህ አጥ​ፋ​ቸው፤ ቤተ መቅ​ደ​ስን ያጐ​ሰ​ቍሉ ዘንድ፥ የስ​ምህ ጌት​ነት ማደ​ሪያ የሆ​ነች ደብ​ተራ ኦሪ​ት​ንም ያሳ​ድፉ ዘንድ መክ​ረ​ዋ​ልና፥ በብ​ረ​ትም የመ​ሠ​ዊ​ያ​ህን ቀን​ዶች አፍ​ር​ሰ​ዋ​ልና በቍ​ጣህ ኀይ​ላ​ቸ​ውን አጥፋ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 9:8
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos