Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 9:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እነሆ፥ የአሦር ሰዎች ከሠራዊታቸው ጋር በዝተዋልና፥ በፈረሶቻቸውና በጋላቢዎቻቸው ተመክተዋል፥ በእግረኛ ሠራዊታቸው ተኩራርተዋል፥ በጋሻቸውና በጦራቸው፥ በቀስትና በወንጭፋቸው ታምነዋል፤ ጦርነትን ሰባሪ ጌታ መሆንህን አላወቁም፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 “እነሆ፥ የአ​ሦር ሰዎች ከሠ​ራ​ዊ​ታ​ቸው ጋር በዝ​ተ​ዋ​ልና፥ በፈ​ረ​ሶ​ቻ​ቸ​ውም ላይ ከፍ ከፍ ብለ​ዋ​ልና፥ በፈ​ረ​ስም የተ​ቀ​መጡ ሰዎች በኀ​ይ​ላ​ቸው ታም​ነ​ዋ​ልና፥ አር​በ​ኞ​ችም በጽ​ና​ታ​ቸው፥ በቀ​ስ​ታ​ቸ​ውና በጦ​ራ​ቸው፥ በም​ድር ነጎ​ዳ​ቸ​ውም ታም​ነ​ዋ​ልና አንተ አር​በ​ኞ​ችን የም​ታ​ጠፋ አም​ላክ እንደ ሆንህ አላ​ወ​ቁ​ህ​ምና ስም​ህም አሸ​ናፊ እንደ ሆነ አል​ተ​ገ​ነ​ዘ​ቡም።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 9:7
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos