Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 9:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 የዓቀድከው ነገር ከፊትህ ቀርበው “እነሆ መጥተናል” ይላሉ፤ መንገዶችህ ሁሉ የተዘጋጁ ናቸው፥ ፍርድህንም አስቀድሞ የታወቀ ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ምክርህ የቀና ነው፤ ሥርዐትህ የተዘጋጀ ነውና፥ ፍርድህንም አስቀድመህ ባወቅህ ፈርደሃልና እነሆ፥ መጣን ይሉሃል፤ Ver Capítulo |