Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 9:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ሚስቶቻቸውን ለንጥቂያ፥ ሴቶች ልጆቻቸውንም ለምርኮ አሳልፈህ ሰጠህ፥ ምርኮአቸውን ለተወደዱ ልጆች፥ ለአንተ በቅንዓት ለተቃጠሉ፥ የደማቸው መርከስ ለጠሉ፥ ከዚያም ወደ አንተ ለጮሁት ተከፋፈለ፤ አምላኬ እግዚአብሔር ሆይ፥ እኔን መበለቲቱን ስማኝ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውና ልጆ​ቻ​ቸው ተማ​ረኩ፤ በአ​ንተ ዘንድ የተ​ወ​ደዱ፥ ለአ​ም​ላ​ክ​ነ​ት​ህም የቀኑ፥ የረ​ከሰ ደማ​ቸ​ው​ንም የተ​ጸ​የፉ፥ ትረ​ዳ​ቸ​ውም ዘንድ የለ​መኑ የል​ጆ​ችን ምርኮ ሁሉ ተካ​ፈሉ፤ አም​ላኬ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ፥ እኔን መበ​ለ​ቲ​ቱን ስማኝ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 9:4
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos