Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 9:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 የአባቴ የስምዖን አምላክ ጌታ ሆይ! የድንግሊቱን ማኅጸን በመፍታት ላረከሱአት፥ ጭኗን በመግለጥ ላሳፈሩአት፥ ማኅጸኗን በማርከስ ላዋረዷት፥ ይበቀል ዘንድ ለመጻተኛ ሰይፍን ሰጠህን፤ አንተ “አይሆንም” ብለህ ነበር፥ እነርሱ ግን አደረጉት።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 “በማ​ኅ​ፀን ያለ ጽን​ስን ያጠፉ፥ ድን​ግ​ል​ንም ያጐ​ሰ​ቈሉ፥ ልብ​ሷ​ንም የገ​ፈፉ፥ በከ​ተ​ማም በአ​ራቱ ማዕ​ዘን ለመ​ገ​ዳ​ደር ማኅ​ፀ​ንን ያሳ​ደፉ ጠላ​ቶ​ችን ይበ​ቀል ዘንድ በእጁ ሰይ​ፍን የሰ​ጠ​ኸው የአ​ባቴ የስ​ም​ዖን አም​ላክ ሆይ፥ አንተ እን​ዲህ አይ​ደ​ለም አልህ፤ እነ​ርሱ ግን አደ​ረ​ጉት።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 9:2
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos