Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 8:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ዮዲት ሕዝቡ ውኃ በማጣታቸው ተስፋ ቆርጠው በገዢያቸው ላይ የተናገሩትን ክፉ ነገር፥ እንዲሁም ዑዚያ ከአምስት ቀን በኋላ ከተማይቱን ለአሦራውያን አሳልፎ እንደሚሰጥ ለሕዝቡ በመሐላ የተናገራቸውን ሁሉ በሰማች ጊዜ፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ውኃው ስላለቀ ሰውነታቸው ተጨንቃለችና ሕዝቡ በአለቃቸው ላይ የተናገሩትን ክፉ ነገር ሰማች፤ ዮዲትም ዖዝያን ለሕዝቡ የነገራቸውን ቃል ሁሉ፥ ከአምስት ቀን በኋላም ሀገራቸውን ለአሦር ሰዎች እንዲሰጡ እንደ ማለላቸው ሰማች። Ver Capítulo |