Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 8:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 በሰንበት ዋዜማና በሰንበት፥ በመባቻ ዋዜማና በመባቻ፥ በእስራኤል ቤት በዓላትና የደስታ ቀኖች ካልሆነ በቀር በመበለትነትዋ ጊዜ ሁሉ ትጾም ነበር።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 በመ​በ​ለ​ት​ነ​ትም በኖ​ረ​ች​በት ወራት ሁሉ ትጾም ነበር። በሰ​ን​በት ዋዜ​ማና በሰ​ን​በት፥ በመ​ባቻ ዋዜ​ማና በመ​ባቻ፥ በበ​ዓ​ላ​ትና በእ​ስ​ራ​ኤል የደ​ስታ ቀኖች ካል​ሆነ በቀር አት​በ​ላም ነበር።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 8:6
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios