Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 8:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 የሰው ልብ ጥልቀት ማግኘት አትችሉም፥ በአእምሮው የሚያስበውንም መያዝ አትችሉም፥ ይህን ሁሉ የሠራውን እግዚአብሔርን እንዴት ትመረምራላችሁ? ሐሳቡን ማወቅ ወይም ማስተዋል እንዴት ይሆንላችኋል? ወንድሞቼ ሆይ አይሆንም፥ ጌታ አምላካችንን አታስቆጡት።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 በሰው ልቡና ያለ ረቂቅ ምሥ​ጢ​ርን የማ​ታ​ውቁ፥ የል​ቡ​ና​ው​ንም አሳብ የማ​ታ​ስ​ተ​ውሉ ይህን ሁሉ ያደ​ረገ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እን​ዴት ትመ​ረ​ም​ራ​ላ​ችሁ? ልቡ​ና​ው​ንስ መር​ም​ራ​ችሁ ታውቁ ዘንድ እን​ዴት ትወ​ዳ​ላ​ችሁ? ምክ​ሩ​ንስ መር​ም​ራ​ችሁ ታገኙ ዘንድ እን​ዴት ትመ​ረ​ም​ራ​ላ​ችሁ? ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ ለእ​ና​ንተ አግ​ባ​ባ​ችሁ አይ​ደ​ለም፤ አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አታ​ሳ​ዝ​ኑት።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 8:14
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios