Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 7:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 የእነርሱ ምርኮኞች መሆን ይሻለናል፥ ባሮቻቸው መሆናችን አይቀርም፥ ሆኖም በሕይወት እንኖራልን፤ ሕፃናቶቻችን በፊታችን ሲሞቱ፥ ሚስቶቻችንና ወጣቶቻችን የመጨረሻዋን ትንፋሽ ሲተነፍሱ አናይም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 ሰው​ነ​ታ​ችን እን​ድ​ት​ድን፥ የል​ጆ​ቻ​ች​ን​ንም ሞት በዐ​ይ​ኖ​ቻ​ችን እን​ዳ​ናይ በውኃ ጥም ከም​ን​ሞት ቢዘ​ር​ፉ​ንና ብን​ገ​ዛ​ላ​ቸው ይሻ​ለ​ና​ልና፥ የሚ​ስ​ቶ​ቻ​ች​ንና የል​ጆ​ቻ​ችን ሰው​ነ​ትም አል​ቃ​ለ​ችና።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 7:27
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios