Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 6:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 በዚያን ዘመን ገዢዎች የነበሩት ከስምዖን ነገድ የሆነ የሚካ ልጅ ዑዚያ፥ የጐቶኒኤል ልጅ ካብሪስና የመልኪኤል ልጅ ካርሚስ ናቸው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 በዚያም ወራት የከተሞቻቸው አለቆች በነበሩት ከነገደ ስምዖን በሚካ ልጅ ኦዝያስና በጎቶንያ ልጅ በክብሪስ፥ በመልክያል ልጅ በከርሚስም ዘንድ አስቀመጡት። Ver Capítulo |