Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 5:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 የአሞን ልጆች ሁሉ መሪ የሆነው አክዮር እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “እንግዲህ ጌታዬ ከባርያህ አንደበት ቃል ስማ፤ በዚህ በተራራማው አገር፥ በአጠገብህ ስለሚኖሩ ሕዝብ እውነቱን እነግርሃለሁ፤ ከባርያህ አንደበት ሐሰት አይወጣም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 የአ​ሞን ልጆች ሹም አክ​ዮ​ርም እን​ዲህ አለ፥ “ከእኔ ከባ​ር​ያህ አን​ደ​በት ይህን ነገር ስማ፤ ከእኔ ከባ​ሪ​ያህ አን​ደ​በት ሐሰት ነገር አይ​ወ​ጣ​ምና፥ በእ​ነ​ዚህ አን​ባ​ዎች፥ በአ​ቅ​ራ​ቢ​ያ​ህም ስለ​ሚ​ኖሩ ስለ​እ​ነ​ዚህ ወገ​ኖች እው​ነት ነገ​ርን እነ​ግ​ር​ሃ​ለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 5:5
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios