Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 4:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 በኢየሩሳሌም የሚኖሩ የእስራኤል ሰዎች ሁሉ፥ ሴቶችና ሕፃናትም በቤተ መቅደሱ ፊት ተደፉ፤ በራሶቻቸውም ላይ አመድ ነሰነሱ፥ በጌታ ፊት ማቃቸውን ዘረጉ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ወገ​ኖች ሁሉ ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሚ​ኖሩ ልጆ​ቻ​ቸ​ውም በቤተ መቅ​ደስ ደጃፍ ወደቁ፤ በራ​ሳ​ቸ​ውም ትቢያ ነሰ​ነሱ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ማቃ​ቸ​ውን አነ​ጠፉ፤ መሠ​ዊ​ያ​ው​ንም ማቅ አለ​በሱ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 4:11
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios