Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 3:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 እርሱ ግን አገራቸውን ሁሉ አጠፋ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቆረጠ፤ ሕዝቦች ሁሉ ናቡከደነፆርን ብቻ እንዲያመልኩና ቋንቋዎችና ነገዶች ሁሉ አምላክ ብለው እንዲጠሩት፥ የምድሪቱን አማልክት እንዲያጠፋ ታዝዞ ነበርና። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 እርሱ ግን አውራጃቸውን ሁሉ አጠፋ፤ ጣዖቶቻቸውንም ሰበረ፤ አሕዛብም ሁሉ ናቡከደነፆርን ብቻ እንዲያመልኩት፥ ቋንቋዎችና ነገዶች ሁሉ አምላክ እንዲሉት እርሱ የሰውን ሁሉ ጣዖት ያጠፋ ዘንድ ታዝዞ ነበር። Ver Capítulo |