Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 2:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 በባሕሩ ዳርቻ፥ በሲዶናና በጢሮስ በሚኖሩ ሁሉ፥ በሱርና በኦኪን በሚኖሩ ሁሉና በያምኒያ በሚኖሩ ሁሉ ፍርሃትና መንቀጥቀጥ ወደቀባቸው፤ በአዛጦንና በአስቀሎና የሚኖሩ እጅግ ፈሩት።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 ከእ​ነ​ር​ሱም የተ​ነሣ መፍ​ራ​ትና ድን​ጋጤ በባ​ሕሩ ዳርቻ በጢ​ሮ​ስና በሲ​ዶና በሚ​ኖሩ፥ በአ​ቂ​ናና በሴ​ይ​ርም፥ በያ​ም​ኒ​ያም በሚ​ኖሩ ሰዎች ላይ ወደቀ። በአ​ስ​ቀ​ሎ​ናና በአ​ዛ​ጦ​ንም የሚ​ኖሩ ሰዎች ከርሱ መም​ጣት የተ​ነሣ ፈጽ​መው ፈሩ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 2:28
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios