Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 2:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 ስንዴ በሚታጨድበት ጊዜ ወደ ደማስቆ ሜዳ ወርዶ እርሻቸውን በሙሉ አቃጠለ፥ የበጐቻቸውንና የበሬዎቻቸውን መንጎች ለጥፋት ሰጣቸው፥ ከተሞቻቸውን በዘበዘ፥ ሜዳዎቻቸውን አጠፋ፥ ወጣቶቻቸውን ሁሉ በሰይፍ አፍ መታ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 በስ​ንዴ አዝ​መራ ጊዜም በደ​ማ​ስቆ ወዳለ ሜዳ ወርዶ አዝ​መ​ራ​ቸ​ውን ሁሉ አቃ​ጠለ፤ የላ​ሞ​ቻ​ቸ​ው​ንና የበ​ጎ​ቻ​ቸ​ው​ንም መን​ጋ​ዎች ይዘ​ር​ፏ​ቸው ዘንድ አዘዘ፤ አም​ባ​ቸ​ው​ንም አፈ​ረሰ፤ ልጆ​ቻ​ቸ​ው​ንም ማረከ፥ ጎል​ማ​ሶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ሁሉ በጦር ገደለ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 2:27
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios