Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 16:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ከዚህ ጊዜ በኋላ እያንዳንዱ ወደ ርስቱ ተመለሰ። ዮዲትም ወደ ቤቱሊያ ተመለሰች፥ በንብረቷም ላይ ተቀመጠች በዘመኗ ሁሉ በምድር ሁሉ ላይ የተከበረች ሆነች። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 በሥጋቸውም እሳትና ትልን ይልክባቸዋል፤ በመከራውም ለዘለዓለሙ ያለቅሳሉ።” Ver Capítulo |