Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 10:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 በውበቷ ተደነቁ፥ በእርሷም ምክንያት የእስራኤልን ልጆች አደነቁ፥ እርስ በርሳቸውም እንዲህ ተባባሉ፦ “እንዲህ ያሉ ሴቶች ያሉትን ሕዝብ የሚንቀው ማነው? ከእነርሱ አንድ ሰው እንኳ ማስቀረት መልካም አይደለም፥ ከተውናቸው ምድሪቱን ሁሉ ሊስቡ ይችላሉ።”

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 ደም ግባ​ት​ዋ​ንም አደ​ነቁ፤ ስለ እር​ስ​ዋም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች አደ​ነቁ፤ እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም፥ “እንደ እነ​ዚህ ያሉ ሴቶች ያሉ​ትን ሕዝብ የሚ​ንቅ ማን ነው? ዓለ​ሙን ሁሉ ሊተ​ነ​ኰሉ ስለ​ሚ​ችሉ ከእ​ነ​ዚህ ሰዎች አንድ ሰውስ እንኳ ይቀር ዘንድ መል​ካም አይ​ደ​ለም” ተባ​ባሉ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 10:19
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos