Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 10:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 በየድንኳኑ ስለ ዮዲት መምጣት ተወርቶ ነበርና በሰፈሩ ሁሉ ታላቅ መደነቅ ሆነ፥ መምጣቷንም እስኪነግሩላት ድረስ ከሆሎፎርኒስ ድንኳን ውጭ ቆማ በመጠበቅ ላይ ሳለች ሰዎች በዙሪያዋ ተሰበሰቡ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ሕዝ​ቡም ሁሉ ተሰ​በ​ሰቡ፤ በድ​ን​ኳኑ ፊት እን​ዳ​ለች ዜናዋ በሰ​ፈሩ ተሰ​ምቶ ነበ​ርና መጥ​ተው ስለ እርሷ እስ​ኪ​ነ​ግ​ሩት ድረስ ከሆ​ሎ​ፎ​ር​ኒስ ድን​ኳን ውጭ ከብ​በ​ዋት ቆሙ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 10:18
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos