Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 1:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ናቡከደነዖር በምድሪቱ ሁሉ ላይ እጅግ ተቆጣ፥ የኪልቅያን፥ የደማስቆን፥ የሶርያን አገሮች እንደሚበቀል፥ በሞዓብን ምድር የሚኖሩትን ሁሉ፥ የአሞንን ልጆች፥ ይሁዳን በሙሉ፥ እስከ ሁለት ባሕሮች ጠረፍ ድረስ በግብጽ የሚኖሩትንም ሁሉ በሰይፍ እንደሚገድል በዙፋኑና በመንግሥቱ ማለ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርም በዚ​ያች ምድር ላይ ፈጽሞ ተቈጣ፤ የቂ​ል​ቅ​ያ​ንና የደ​ማ​ስ​ቂ​ኒ​ስን፥ የሶ​ር​ያ​ንም አው​ራጃ ሁሉ ይበ​ቀ​ልና በሞ​ዓብ ምድር የሚ​ኖ​ሩ​ትን ሁሉ፥ የአ​ሞ​ን​ንም ልጆች ይሁ​ዳ​ንም ሁሉ በግ​ብፅ የሚ​ኖ​ሩ​ት​ንም ከሁ​ለቱ ባሕ​ሮች ድረስ ተበ​ቅሎ በሰ​ይፍ ያጠ​ፋ​ቸው ዘንድ በዙ​ፋ​ኑና በመ​ን​ግ​ሥቱ ማለ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 1:12
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios