መሳፍንት 9:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ከዚያም ዛፎቹ የወይን ተክልን፥ “መጥተህ ንጉሣችን ሁን” አሉት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 “ከዚያም ዛፎቹ የወይን ተክልን፣ ‘መጥተህ ንጉሣችን ሁን’ አሉት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ስለዚህ ዛፎቹ የወይን ተክልን ‘መጥተህ በእኛ ላይ ንገሥ’ አሉት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ዛፎችም ሁሉ ወይኑን፦ መጥተህ በላያችን ንገሥ አሉት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ዛፎችም ውይኑን፦ መጥተህ በላያችን ንገሥ አሉት። Ver Capítulo |