መሳፍንት 8:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ብዙ ሚስቶች ስላገባ ሰባ ልጆች ነበሩት፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ጌዴዎን ብዙ ሚስቶች ስላገባ ሰባ ልጆች ነበሩት፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ብዙ ሚስቶች ስላገባ ሰባ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ለጌዴዎንም ብዙ ሚስቶች ነበሩትና ከአብራኩ የወጡ ሰባ ልጆች ነበሩት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ለጌዴዎንም ብዙ ሚስቶች ነበሩትና ከወገቡ የወጡ ሰባ ልጆች ነበሩት። Ver Capítulo |