Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መሳፍንት 20:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 በሁለተኛው ቀን እስራኤላውያን ወደ ብንያማውያን ተጠጉ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 በሁለተኛው ቀን እስራኤላውያን ወደ ብንያማውያን ተጠጉ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 በሁለተኛውም ቀን በብንያም ሠራዊት ላይ ዘመቱ፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ቀን የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ከብ​ን​ያም ልጆች ጋር ሊዋጉ ቀረቡ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 በሁለተኛውም ቀን የእስራኤል ልጆች ከብንያም ልጆች ጋር ሊዋጉ ቀረቡ።

Ver Capítulo Copiar




መሳፍንት 20:24
2 Referencias Cruzadas  

እስራኤላውያን ወጥተው እስኪመሽ ድረስ በጌታ ፊት አለቀሱ፤ “ወንድሞቻችንን ብንያማውያንን ለመውጋት እንደገና እንውጣን?” ብለው ጌታን ጠየቁ። ጌታም፥ “አዎን፤ ውጡና ውጉቸው” ብሎ መለሰላቸው።


በዚሁ ጊዜም ብንያማውያን፥ እስራኤላውያንን ሊወጉ ከጊብዓ ወጡ፤ እንደገናም በሙሉ ሰይፍ የታጠቁ ዐሥራ ስምንት ሺህ ሰዎች ገደሉ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos