ኢያሱ 16:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 የዮሴፍም ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ርስታቸውን ወረሱ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ስለዚህ የዮሴፍ ዘሮች ምናሴና ኤፍሬም ርስታቸውን ተቀበሉ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ርስታቸውን እንደሚከተለው ተቀበሉ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 የዮሴፍም ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ርስታቸውን ወረሱ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 የዮሴፍም ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ርስታቸውን ወረሱ። Ver Capítulo |