ዮሐንስ 14:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 “በእናንተ ዘንድ ስኖር ይህን ነግሬአችኋለሁ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 “አሁን ከእናንተ ጋራ እያለሁ ይህን ሁሉ ነግሬአችኋለሁ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 “አሁን ከእናንተም ጋር እያለሁ ይህን ነገር ነግሬአችኋለሁ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 “ከእናንተም ጋር ሳለሁ ይህን ነገርኋችሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ከእናንተ ዘንድ ስኖር ይህን ነግሬአችኋለሁ፤ Ver Capítulo |