Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዮሐንስ 10:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆነ አትመኑኝ፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 አባቴ የሚያደርገውን ባላደርግ አትመኑኝ፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆንኩ አትመኑኝ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 የአ​ባ​ቴን ሥራ ባል​ሠራ በእኔ አት​መኑ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 እኔ የአባቴን ሥራ ባላደርግ አንትመኑኝ፤

Ver Capítulo Copiar




ዮሐንስ 10:37
7 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው “ነገርኋችሁ፤ ነገር ግን አታምኑም፤ እኔ በአባቴ ስም የማደርጋቸው ሥራዎች ስለ እኔ ይመሰክራሉ፤


ኢየሱስ “ከአባቴ ብዙ መልካም ሥራ አሳየኋችሁ፤ ከእነርሱ ስለ የትኛው ሥራ ትወግሩኛላችሁ?” ብሎ መለሰላቸው።


እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? እኔ የምነገራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን በእኔ የሚኖረው አብ ሥራውን ይሠራል።


ሌላ ሰው ያላደረገውን ሥራ በመካከላቸው ባላደርግ ኖሮ ኃጢአት ባልሆነባቸው ነበር፤ አሁን ግን እኔንም አባቴንም አይተዋል፤ ጠልተውማል።


እኔ ለእራሴ ብመሰክር ምስክርነቴ እውነት አይደለም፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos