ኢዮብ 9:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 በደለኛ እሆናለሁ፥ ስለ ምንስ በከንቱ እደክማለሁ? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 በደለኛ መሆኔ ካልቀረ፣ ለምን በከንቱ እለፋለሁ? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 እንግዲህ በደለኛ ሆኜ ከተቈጠርኩ፥ በከንቱ መድከሜ ለምንድን ነው? Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 “ኃጢኣተኛ ሰው ከሆንሁ፤ ስለ ምን አልሞትሁም? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 በደለኛ እንደሚሆን ሰው እሆናለሁ፥ ስለ ምንስ በከንቱ እደክማለሁ? Ver Capítulo |