ኢዮብ 5:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ችግር ከትቢያ አይመጣም፥ መከራም ከመሬት አይበቅልም፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ችግር ከምድር አይፈልቅም፤ መከራም ከመሬት አይበቅልም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ችግር ከዐፈር አይነሣም፤ መከራም ከመሬት አይበቅልም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ችግር ከምድር አይወጣምና፥ መከራም ከተራሮች አይበቅልምና፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ችግር ከትቢያ አይመጣም፥ መከራም ከመሬት አይበቅልም፥ Ver Capítulo |