ኢዮብ 36:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ተግባራቸውንና መተላለፋቸውን በትዕቢትም እንደሚሠሩም ይናገራቸዋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በእብሪት የፈጸሙትን በደል፣ ተግባራቸውን ይነግራቸዋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 እነርሱ በትዕቢታቸው፥ የሠሩትን ኃጢአት ይገልጥባቸዋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ሥራቸውንና መተላለፋቸውን ይነግራቸዋል፥ ብዙ ነውና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ሥራቸውንና መተላለፋቸውን በትዕቢትም እንዳደረጉ ይናገራቸዋል። Ver Capítulo |