ኢዮብ 36:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ሰዎች ድንገት የሚሞቱበትን ሌሊትን አትመኛት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ሰዎች ከቤታቸው የሚወሰዱበትን፣ ሌሊት አትመኝ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ሕዝቦች ከስፍራቸው የሚጠፉበት የጨለማ ጊዜ እንዲመጣ አትመኝ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በእነርሱ ፋንታ ወገኖች እንዲገቡ፥ ኀያላን ሰዎችን ሁሉ በሌሊት አታስወጣ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ወገኖች ከስፍራቸው የሚወጡበትን ሌሊት አትመኝ። Ver Capítulo |