ኢዮብ 36:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 የተቸገረውን በችግሩ ያድነዋል፥ በመከራም እንዲሱሙ ያደርጋቸዋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ነገር ግን የሚሠቃዩትን ከሥቃያቸው ያድናቸዋል፤ በመከራቸውም ውስጥ ይናገራቸዋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 እግዚአብሔር በሥቃይ ላይ ያሉትን፥ ከሥቃይ ያድናቸዋል። በደረሰባቸውም መከራ ትምህርት ይሰጣቸዋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 የተቸገረውንና ረዳት የሌለውን አስጨንቀዋልና፥ የየዋሃንንም ፍርድ ለውጠዋልና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 የተቸገረውን በችግሩ ያድነዋል፥ በመከራም ጆሮአቸውን ይገልጣል። Ver Capítulo |