ኢዮብ 35:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ዐይኖችህን ወደ ሰማይ አቅንተህ እይ፥ ከአንተም በላይ ከፍ ያሉትን ደመናት ተመልከት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ቀና ብለህ ወደ ሰማይ እይ፤ ከአንተ በላይ ከፍ ብለው ያሉትንም ደመናት ተመልከት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 “ቀና ብለህ ወደ ሰማይ ተመልከት፤ ከአንተ በላይ ከፍ ብሎ የሚታየውንም ደመና አስተውል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ወደ ሰማይ ተመልከት፥ እይም፤ ደመናም ከአንተ በላይ ምን ያህል ከፍ እንዳለ ዕወቅ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ዓይኖችህን ወደ ሰማይ አቅንተህ እይ፥ ከአንተም ከፍ ከፍ ያሉትን ደመናት ተመልከት። Ver Capítulo |