Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ኢዮብ 34:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ፍትሕን እንምረጥ፥ መልካሙንም ነገር በመካከላችን እንወቅ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 የሚበጀንን እንምረጥ፣ መልካሙንም ዐብረን እንወቅ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 ትክክለኛ የሆነውን ነገር መርምረን እንወቅ፤ መልካሙንም ነገር አብረን እንማር።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ፍር​ድን ለራ​ሳ​ችን እን​ም​ረጥ፤ በመ​ካ​ከ​ላ​ች​ንም ምን እን​ደ​ሚ​ሻል እን​ወቅ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 ቅን የሆነውን ነገር እንምረጥ፥ መልካሙንም ነገር በመካከላችን እንወቅ።

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 34:4
11 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን ሁሉን ነገር ፈትኑ፤ መልካሙንም አጥብቃችሁ ያዙ፤


መልካም፥ ደስ የሚያሰኝና ፍጹም የሆነውን የእግዚአብሔር ፈቃድ ምን እንደሆነ ለማወቅ በአእምሮአችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።


ቅን ፍርድ ፍረዱ እንጂ በመልክ አትፍረዱ።”


ኢዮብ እስከ መጨረሻ ድረስ ምነው በተፈተነ ኖሮ! እርሱ እንደ ክፉዎች መልሶአልና፥


አሁንም እናንተ እስራኤላውያን ሁሉ በጉዳዩ ላይ ተወያዩበት፤ ፍርዳችሁንም ስጡ።”


ያየም ሁሉ፥ “እስራኤላውያን ከግብጽ ከወጡ ጀምሮ እንዲህ ያለ ነገር ከቶ አልታየም፤ አልተደረገም፤ ምን ማድረግ እንዳለብንም በነገሩ አስቡበት፤ ተመካከሩ በት” ተባባሉ።


ምላስ መብልን እንደሚያጣጥም፥ ጆሮም ቃላትን ይለያልና።


ኢዮብ፦ እኔ ንጹሕ ነኝ፥ እግዚአብሔር ግን ፍርድ ከለከለኝ፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios