Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢዮብ 34:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 “አስተዋይ ከሆንክ ይህን ስማ፥ ንግግሬንም አድምጥ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 “ማስተዋል ካለህ ይህን ስማ፤ እኔ የምለውንም አድምጥ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 አስተዋይ ብትሆን ይህን ስማ፤ ንግግሬንም አድምጥ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 ያለ​ዚያ ግን ተመ​ከር፥ ይህ​ንም ስማ፤ የን​ግ​ግ​ሬ​ንም ቃል አድ​ምጥ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 አስተዋይ ብትሆን ይህን ስማ፥ የንግግሬንም ቃል አድመጥ።

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 34:16
4 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን እኔም እንደ እናንተ ማስተዋል እችላለሁ፥ ከእናንተም አላንስም፥ እንደዚህ ያለውን ነገር የማያውቅ ማን ነው?


ሥጋ ለባሽ ሁሉ በአንድነት ይጠፋል፥ ሰውም ወደ አፈር ይመለሳል።”


በውኑ ጽድቅን የሚጠላ ሊገዛ ይገባዋልን? ጻድቅና ኃያል የሆነውንስ በደለኛ ታደርገዋለህን?


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos