ኢዮብ 33:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 አንተ፦ ‘በፍጹም ለቃሌ መልስ አይሰጥም’ ብለህ፥ ስለምን ከእርሱ ጋር ትከራከራለህ? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 የሰውን አቤቱታ እንደማይሰማ፣ ለምን ታማርርበታለህ? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ታዲያ፥ ‘እግዚአብሔር የሰውን አቤቱታ አይሰማም’ በማለት ለምን በእግዚአብሔር ላይ ታማርራለህ? Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 አንተ፦ ‘ቃሌን ሁሉ ለምን አይሰማኝም?’ ትላለህ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 አንተ፦ ለቃሌ ሁሉ አይመልስልኝም ብለህ፥ ስለ ምን ከእርሱ ጋር ትከራከራለህ? Ver Capítulo |