ኢዮብ 33:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 እግሬን በግንዶች መካከል ያጣብቃል፥ መንገዶቼን ሁሉ ይቆጣጠራል።’ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 እግሬን በግንድ አጣብቋል፤ እንቅስቃሴዬንም ሁሉ ይከታተላል።’ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እግሮቼን በግንድና በግንድ መካከል አጣብቆ ይይዛል፤ በምሄድበት መንገድ ሁሉ ይመለከተኛል።’ ብለሃል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 እግሬን በግንድ አጣበቀ፥ መንገዴንም ሁሉ ጠበቀ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 እግሬን በግንድ አጣበቀ፥ መንገዴንም ሁሉ ተመለከተ። Ver Capítulo |